ሐረር ከተማ መብራት ኃይል ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ የሚገኘዉ የገበያ ማዕከል በእሳት ጋየ። ዛሬ ጠዋት አንድ ሰዓት ተኩል ግድም የተነሳዉ ቃጠሎ ከ200 የሚደርሱ የተለያዩ የንግድ መደብሮችን አዉድሟል። መደብሮቹ በአብዛኛዉ የኤሌክትሮኒክስ፣ የልብስ፣የቤት ቁሳቁሶችና የምግብ […]
The post ሐረር እንደገና ነደደች|DW AMHARIC appeared first on Ethiopian Legal Brief.