አዋጅ ቁጥር……/2011 የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድማቋቋሚያ አዋጅ ዜጎች በየደረጃው በሚካሄድ ነፃ፣ ፍትሃዊና ሰላማዊ ምርጫ በመረጧቸው ተወካዮች አማካኝነት ራሳቸውን በራሳቸው የማስተዳደር ስልጣናቸውን በተግባር እንዲያውሉ ለማድረግ ነፃ የምርጫ አስፈፃሚ አካል አስፈላጊ […]
The post የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድማቋቋሚያ /ረቂቅ/ አዋጅ appeared first on Ethiopian Legal Brief.